የሼልፊሽ (የባህር ውስጥ ዛጎል ያላቸው እንስሳት) አካባቢ መከልከል ማስታወቂያ እና መግለጫ
ቁጥር 059-069፣ የላይኛው ጀምስ ወንዝ
ከ 19 ዲሴምበር 2014ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል
በአርዕስት 28.2 መሠረት፣ ምዕራፍ 8፣ §§ 28.2-803 እስከ 28.2-808፣ § 32.1-20፣ እና § 2.2-4002፣ B.16 of the Code of Virginia:
1. “የሼልፊሽ (የባህር ምግብ) አካባቢ እገዳ ማስታወቂያ እና መግለጫ ቁጥር 060 059-069፣ የላይኛው ጄምስ ወንዝ፣” ከዲሴምበር 29 ፣ 2006 ጀምሮ ተግባራዊ የነበረው፣ ከዲሴምበር 19 ፣ 2014 ጀምሮ ተሰርዟል።
2. Condemned Shellfish Area Number 059-069፣ እንደ ክፍል A የሚታየው፣ በዚህ ተቋቁሟል፣ ተግባራዊ የሚሆነውም 19 ዲሴምበር 2014 ነው። ክፍል Aን በተመለከተ፣ በVirginia ኮድ § 28.2-810 እንደተደነገገው፣ በMarine Resources Commission ከተሰጠ ፈቃድ ውጪ፣ ለማንኛውም ዓላማ ከዚህ አካባቢ ሼልፊሽ (shellfish) መውሰድ ለማንኛውም ሰው፣ ድርጅት ወይም ኮርፖሬሽን ሕገ-ወጥ ይሆናል። የዚህ አካባቢ ወሰኖች "Upper James River, Condemned Shellfish Area Number 059-069, 19 December 2014" በሚል ርዕስ በተዘጋጀው ካርታ ላይ ይታያሉ፣ ይህም የዚህ ማስታወቂያ አካል ነው።
3. የጤና መምሪያው በማንኛውም ጊዜ በማንኛውም ፍላጎት ያለው አካል የሚቀርቡ አቤቱታዎችን ይህንን ትዕዛዝ እንደገና እንዲታይ ወይም እንዲሻሻል በተመለከተ ይቀበላል፣ ይመለከታል እንዲሁም ምላሽ ይሰጣል።
የተወረሰ ቦታ ቁጥር 059-069ወሰኖች
ሀ. የተከለከለው አካባቢ የጄምስ ወንዝን እና ከኬክሮስ/ኬንትሮስ ካርታ መጋጠሚያ (37°13'23.6",-76°41'12.5") እና ካርታ መጋጠሚያ (37°11'52.5",-76°41'10.5") መካከል ከተሳለ መስመር በላይ የሚገኙትን ገባር ወንዞቹን በሙሉ ያካትታል።